Monday, August 25, 2014

በሰሜን ጎንደር ዞን ጋይንት ወረዳ ነዋሪዎች ከአመታት በፊት ለቤት መስሪያ የሚውል መሬት እንዲሰጣቸው ወደ ማዘጋጃ ቤት ያቀርቡትን አቤቱታ ተገቢ ምላሽ ሊያገኙ ስላልቻሉ ምሬታቸውን በምግለፅ ላይ እንደሚገኙ ከአከባቢው የተገኘ መረጃ ገለፀ።


ዕዳጋ ንምርግጋእ ተባሂለን ኣብ ከተማ ኣዲስ ኣበባ ብመንግስቲ ዝተኸፈታ ድኳናትን መኽዝናትን ሰበ-ስልጣን’ቲ ስርዓት ነቲ ንብረት ንመሻርኽቶም ዝኾኑ ሃፋትም ይሸጡሎም ከም ዘለው ምንጭታትና ኣቃሊዖም።

ኣብ ክልል ኦሮምያ ከተማ ወሊሶ ኣብ መንጎ ህዝብን ኣባላት ፖሊስን ብዝተልዓለ ግጭት ምኽንያት ብዙሕ ሰላማዊ ህዝቢ ንመቑሰልትን ሞትን ከም ዝተቓልዐ ተፈሊጡ።

ኣብ ዞባ ማእኽል ትግራይ ወረዳ ቆላ ተምቤን ነበርቲ ጣብያ መላቕመ ካብቲ ዝነብሩሉ መረበቶም ብኣማሓደርቲ እቲ ከባቢ ንኽፈናቐሉ ይግደዱ ምህላዎም ካብቲ ከባቢ ዝበፅሓና ሓበሬታ ገሊፁ።

ኣብ ዞባ ምዕራብ ትግራይ ዝርከቡ ሓረስቶት ኣብ ሕርሻ መሬቶም ዝዘርእዎ ሰሊጥ ብ1 ነሓሰ 2006 ዓ.ም ሰራዊት ሱዳን ገልቢጦም ምሸላ ከም ዝዘርእዎ ምንጭታትና ካብ’ቲ ከባቢ ሓቢሮም።

Friday, August 22, 2014

በኢትዮጵያ ለተከታታይ 15 ቀናት ሃገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የኢ.ህ.አ.ዴ.ግ አባላት ናችሁ በሚል አስገዳጅ ስብሰባ ሊካሂድ እንደሆነ ታውቋል።

በአማራ ክልል የአዊ ብሄረሰብ ዞን አስተዳዳሪዎች ስልጣንን በዝምድና እየተቀባባሉ ሊያስተዳድሩን አይገባም በማለት በዞኑ የሚገኘው ነዋሪ ህዝብ እያማረረ እንዳለ ታውቋል።

ባገር ደረጃ የተደረገውን የሰራተኞች ደሞዝ ጭማሪ ከፍተኛ ደሞዝ ለሚወስዱት ክፍል ተጠቃሚ የሚያደርግ በመሆኑ ከፍተኛ ተቓውሞ እያስነሳ መሆኑን ምንጮቻችን ገለጹ።

በመተከል ዞን የማንቡክና የግልገል በለስ ወረዳ ነዋሪዎች የእርሻ መሬታቸውን በሃይል እየተቀሙ፥ ለግል ባለሃብቶች የታደለባቸው አርሶ አደሮች በተለያየ መንገድ ተቃውሞ እያሰሙ መሆናቸውን ምንጮቻችን ከስፍራው ዘግበዋል።

በሰሜን ጎንደር ዞን አለፋ ወረዳ የሚገኙ አርሶ አደሮች በገዥው ስርዓት ወርሃዊ መቆጣጠሪያ ተብሎ የወረደውን መመሪያ በመቃወም ላይ እንደሚገኙ ለማወቅ ተችሏል።