Tuesday, September 16, 2014

ወታደሮች ጭና ከአዲ ሃገራይ ወደ ማይ ሑፃ ትጓዝ የነበረችው ኦራል መኪና በመገልበጥዋ ምክንያት ባላይዋ ላይ የነበሩ ወታደሮች ሙትና ቁስለኛ መሆናቸውን የደረሰን መረጃ አስታወቀ።

የ2006 ዓ/ም የበጀት መዝግያ ምክንያት በማድረግ አዊ ዞን በሚገኙ የወረዳ ፅህፈት ቤቶች በተካሄደው የማስመሰል ግምገማ ላይ ህጋዊ ባልሆነ መገድ ሂስ የተደረገባቸው ሰራተኞች ከስራቸው እንደተባረሩ የደረሰን መረጃ አስታወቀ።

የቃፍታ ሁመራ አስተዳዳሪዎች ነሃሴ 12/2006 ዓ/ም ላይ የባዕኸር ነዋሪዎችን በሰበሰቡበት ግዜ ህዝቡ መሬታችንን እየነጠቃችሁ ለሃብታሞች እሸጣችሁት ነው በማለት ብሶታቸውን መግለፃቸው ምንጮቻችን ከቦታው አስታወቁ።

የወያኔ ኢህአዴግ ገዥው መደብ ተላላኪ የሆኑ ካድሬዎች እያወረዱት ባለው በደል ክፉኛ የተማረረው የጎንደር ከተማ ህዝብ በላያቸው ‘ላይ የመግደል እርምጃ በመውሰድ ላይ እንደሚገኝ ምንጮቻችን ገለፁ።

የምዕራብ ጎጃም ዞን ነዋሪዎች እያጋጠመማቸው ላለው የኤሌክትሪክና የኔት ወርክ ችግር መፍትሄ እንዲደረግላቸው በማለት ለሚመለከታቸው አካላት አቤቱታቸውን ስላቀረቡ የስርዓቱ ካድሬዎች ከአሸባሪዎች ጋር ግንኙነት ፈጥራችኋል በሚል ምክንያት ለህብረተሰቡ ስብሰባ ላይ ጠምደውት እንደሚገኙ ለማወቅ ተችሏል።

ኣብ ወረዳ ቃፍታ ሑመራ ጣብያ በረኸት ኣብታ ከተማ ዘለዋ ክልተ ኮሚቴታት ካብ ህዝቢ ኣጭበርቢረን ብዝእክብኦ ገንዘብ ነባሪ ህዝቢ መረረቱ ኣብ ምግላፅ ከም ዝርከብ ምንጭታትና ካብታ ከተማ ሓቢሮም።

ኣብ ከተማ ኣዲስ ኣበባ ንልዕሊ 300 ሽሕ ዝኾኑ ናይ ላዕለዎት ትካላት ተምሃሮ ዕውት ሰሚናር ሂበ እናበለ ጉጀለ ኢህወደግ ዝገልፆ ዘሎ ካብ ሓቂ ዝረሓቐ ከም ዘይኮነ ንተሳተፍቲ ተምሃሮ መሰረት ብምግባር ምንጭታትና ኣመልኪቶም።

ኣብ ጎደናታት ከተማ ዓዲ-ግራት መብራህቲ ስለ ዘይብሎም ብለይቲ ናብ ስራሕ ዝንቃሳቐስ ሕብረተሰብ ይፅገም ከም ዘሎን ሰብ ትካላት ድማ ብለያቡ ትካላቶም ይስረቕ ምህላዉ ተገሊፁ።

ኣብ ከተማ ጎንደር ዝርከቡ ናይ ፖሊስ ኮሚኒቲ ንፁሃት ዜጋታት ይእስሩን ይቐትሉን ምህላዎም ምንጭታትና ካብ’ታ ከተማ ዝለኣኽዎ ሓበሬታ የመልክት።

ኣማሓደርቲ ከተማ ዓዲ-ግራት ንመሰረት ልምዓት እታ ከተማ ተባሂሉ ካብ ህዝቢ ዝተዋፀአ ገንዘብ ኣብ ውልቓዊ መነባብሮኦም የጠፋፍእዎ ምህላዎም ተፈሊጡ።