Wednesday, May 25, 2016

ኣብ መብዛሕቲኡ ከባብታት ሃገርና ንሓደጋ ዉሑጅ ዝተጠቕዑ ብምኻኖም ዜጋታት ክፈናቐሉ ይግደዱ ከም ዘለዉ ንምፍላጥ ተኻኢሉ።

ናይ ሶማሊ ላንድ ገዛኢ ፓርቲ ፕሬዝዳንት ንመንግስቲ ኢትዩጵያ ከም ዝወቐሰ ክፍለጥ ተኻኢሉ።

ኣብ ዘፈር ሓይሊ ኤለክትሪክ ኢትዮጵያ 16 ዓለም ለኻውያን ኩባንያታት መዋእለ ንዋዮም ንምፍሳስ ከካይድዎ ዝፀንሑ ድርድር ብምቁራፁ ጥርዓኖም ናብ ጠቕላይ ሚኒስተር እቲ ስርዓት ከም ዘቕረቡ ተፈሊጡ።

ኣብ ከተማ መቐለ ዝርከብ ሪፈራል ሆስፒታል ዓይደር ካብ ውሽጡ ብዝወፅእ ረሳሕ ፈሳሲ ነቲ ከባብን ነባሪ ሕብረተሰብ ቀንዲ ብኽለት ይኸውን ኮይኑ ከም ዘሎ ንምፍላጥ ተኻኢሉ።

በአብዛኛዎቹ የአገራችን ኣከባቢዎች የተከሰተውን ጎርፍ ተከትሎ፣ በአደጋ የተጠቁ በመሆናቸው ምክንያት ዜጎች ለመፈናቀል እየተገደዱ መሆናቸውን ለማወቅ ተችሏል።

የሶማሌ ላንድ የገዥው ፓርቲ ፕረዝደንት የኢትዮጵያን መንግስት እንደወቀሰ ለማወቅ ተችሏል።

በኢትዮጵያ የኤለክትሪክ ሃይል ዘርፍ 16 አለም አቀፍ ኩባንያዎች መዋእለ ንዋያቸውን ለማፍሰስ ሲያካሂዱት የቆዩትን ድርድር በመቛረጡ ምክንያት ወደ ስርአቱ ጠቅላይ ሚኒስትር አቤቱታቸውን እንዳቀረቡ ታወቀ።

በመቀለ ከተማ የሚገኘው ዓይደር ሪፈራል ሆስፒታል ከውስጡ በሚወጣው የቆሻሻ ፍሳሽ በአካባቢው ለሚኖሩ ህብረተሰቦች ከፍተኛ የጤና ብክለት እያስከተለ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል።