Wednesday, December 28, 2016

አምባገነኑን የወያነ ኢህአዴግ ብልሹ ኣስራር በመቃወም በርከት ያሉ ወጣቶች ወደ ትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ትህዴን መቀላቀላችው በማሰልጠኛ ማእከል የሚገኝ ወኪላችን ገለፀ።

የሽረ እንዳስላሴ ሆስፒታል የመድሃኒትና የሞያተኞች እጥረት እንዳጋጠመው ተገለፀ።

በትግራይ ክልል ዓብዪ ዓዲ ከተማ የሚገኙ ዜጎች የመጠጥ ውሃ ችግር ስላጋጠማቸው ለተለያዩ ማህበራዊ ችግሮች መጋለጣቸው ተገለፀ።

በአማራ ክልል በወልዲያና አካባቢዋ ባሉ ከተሞች ታስረው የተለቀቁ ዜጎች ተሃድሶ ሳይወስዱ ተለቀዋል በሚል ምክንያት እንደገና ሊታሰሩ መቻላቸው ታውቋል።

በደቡብ ክልል ሃድያ ዞን የሚገኙ ዜጎች የመብራትና የመጠጥ ውሃ ችግር እንዳጋጠማቸው ተገለፀ።

Friday, December 23, 2016

ኣብ ከተማ ኣዲስ አበባ ብተለምዶ ኣመሪካ ግቢ ተባሂሉ ኣብ ዝፅዋዕ ቦታ መንበሪ ኣባይቶም ብስም ዘይትግበር ልምዓት ዝፈረሶም ወገናት መንግስቲ ተለዋጢ ቦታ ንምሃብ ዝአተዎ ቃል አየተግበረን ብምባል መረረቶም ከም ዝገለፁ ተፈሊጡ።

መንግስቲ ድሕሪ ህፁፅ ናይ ግዜ ኣዋጅ ምውፃኡ ቁፅሪ ኣብ እሱር ዘለው ዜጋታት ልዕሊ 20 ሽሕ በፂሑ ከም ዝርከብ ተፈሊጡ።

ኣብ ጃዊን ከባቢኣን ኣብ ልዕሊ ገዛኢ ስርዓት ኢህወደግ ሓያል ተቃውሞ ህዝቢ ይቕፅል ምህላው ተገሊፁ።

በጃዊና አካባቢዋ በገዥው የኢህአዴግ ስርኣት በተነሳው የህዝብ አመጽ ውጥረቱ በመቀጠል ላይ መሆኑን ተገለፀ።

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከታወጀ በኋላ ለእስር የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከ20 ሺ መብለጣቸው የተለያዩ ሚድያዎች መግለፃቸው ተገለፀ።