Saturday, March 31, 2018

ገዛኢ ስርዓት ኢህወዴግን ብርክት ዝበለ መዓልትታት ዝፀንሐ ኣኼብኡ ነቲ ዝፀንሐ ጠቕላይ ሚኒስተር ብቅያር ኣብዪ መሕመድ ምቕማጡን ዝተልዓለ ህዝባዊ ሕቶ ላግፂ ምዃኑ ተፈሊጡ።

በሞያሌ የተፈጸመውን ግድያ ተከትሎ ወደ ኬንያ የሚሰደዱ ኢትዮጵያውያን ቁጥር መጨመሩን አለም አቀፉ ቀይ መስቀል አስታወቀ።

በትግራይ ክልል እየተካየደ ያለው የህዝብ ኮንፈረንስ ከዚህ በፊት ከተካሄደው ለውጥአል ባመድረክ እንደማይለይ እየተገለፀ ነው።

የኢህኣዴግ ገዢ ስርዓት ለቀናት በቆየ ስብሰባው ዶክተር ኣብይ ኣህመድ ጠቅላይ ሚንስተር መምረጡ ለተናሳው የህዝብ ጥያቄ ምላሽ እንደማይሰጥ ተገለፀ።

አለማቀፉ የፕሬስ ተቋም የእነ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋን ጨመሮ 12 ሰዎች መልሶ መታሰር በጽኑ አወገዘ።

ወታደራዊ እዙ በመተማ ዮሃንስ ያዘጋጀው ስብሰባ በተቃውሞ መቋረጡ ታወቀ።