የአማራ ክልል የህዝብ ግንኝነት ሃላፊና የፌደራል ምክር ቤት አባል የሆኑት ወ/ሮ ሙሉነሽ አንድ ላይ በመሆን
በመሩት ስብሰባ የፍኖተ ሰላም ከተማና የአከባቢዋ ህዝብ ለምን የምርጫ ካርድ መውሰድ አልቻሉም በሚል የቀረበው ሃሳብ በስብሰባው
ተሳታፊዎች ተቀባይነት አልማግኘቱን ከቦታው የደረሰን ዘገባ ያመለክታል ፣
በደረሰን ዘገባ መሰረት ተሰብሳቢውቹ በሚደረገው ውድድር እኛን የሚወክል ድርጅት እስከሌለ ድረስ ማንን ለመምረጥ
ነው ካርድ የምወስደው ፥ መርጫው በሃሰትና በማጭበርበር እየሆነ ያለው ፣ መረጥንም አልመረጥንም እናንተ እንደሆነ ስልጣን የሙጥኝ
ማለታችሁ አይቀርምና ከምርጫው የምናገኘው ትርፍ የለም ሲሉ ከፈደራልና ከክልል ለተላኩት ልእካን እንደመለሱላቸው ለማወቅ ተችለዋል
፣
በተመሳሳይ
በምእራብ ጎጃም ዞን ፤ የቡሬ ከተማ ህዝብ በልእካኑ ቡድን የተመራውን ምርጫን የተመለከተ ስብሰባና ቅስቀሳ እንዳልተቀበለው ቷውቋል፣