skip to main
|
skip to sidebar
Pages
NEWS
EDITORIAL
TIGRIGNA-RADIO
AMHARIC RADIO
CONCERT TPDM BAND
AIM
VIDEO
INTERVIEW
PROGRAM
TPDM MUSIC
ARTICLE
ABOUT US
POEMS
▼
Powered by
Blogger
.
Wednesday, September 2, 2015
በሰሜን ሸዋ ዞን፤ መራኛ ወረዳ የሚገኝ መምህር ጌታቸው የተባለ አስተማሪ ብሶትህን በጀርመን ሬድዮ ጣቢያ የአማርኛ ፕሮግራም በኩል አስተላልፈሃል በሚል መታሰሩን ተገለፀ።
በደረሰን መረጃ መሰረት ሰኔ 2007 ዓ/ም ላይ ላይ በአገሪቱ ውስጥ የሌለውን ችግር አለ ብለህ አስተላልፈሃል በሚል ምክንያት ነሃሴ 4/2007 ዓ/ም ከመኖርያ ቤቱ ተወስዶ መታሰሩ ታወቀ።
የሰሜን ሽዋ ዞን፤ መረኛ ወረዳ ውስጥ የሚገኘውን ህብረተሰብ ግለሰቡ ለምን ይታሰራል በሚል ሰላማዊ ሰልፍ ቢያደርግም ሰሚ አካል እንዳላገኘ መረጃው ጨምሮ አስረድቷል።
‹
›
Home
View web version