Pages

Wednesday, September 2, 2015

በሰሜን ሸዋ ዞን፤ መራኛ ወረዳ የሚገኝ መምህር ጌታቸው የተባለ አስተማሪ ብሶትህን በጀርመን ሬድዮ ጣቢያ የአማርኛ ፕሮግራም በኩል አስተላልፈሃል በሚል መታሰሩን ተገለፀ።






    በደረሰን መረጃ መሰረት ሰኔ 2007 ዓ/ም ላይ ላይ በአገሪቱ ውስጥ የሌለውን ችግር አለ ብለህ አስተላልፈሃል በሚል ምክንያት ነሃሴ 4/2007 ዓ/ም ከመኖርያ ቤቱ ተወስዶ መታሰሩ ታወቀ።
    የሰሜን ሽዋ ዞን፤ መረኛ ወረዳ ውስጥ የሚገኘውን ህብረተሰብ ግለሰቡ ለምን ይታሰራል በሚል ሰላማዊ ሰልፍ ቢያደርግም ሰሚ አካል እንዳላገኘ መረጃው ጨምሮ አስረድቷል።