በደረሰን መረጃ መሰረት ምስራቅ እዝ የሚገኘውን
ሰራዊት ወደ ሶማሌ እንዲሄድና መስዋእትነት እንዲከፍል መደረጉን የገለጸው መረጃው አሁንም ተጨማሪ ከምእራብና ከሰሜን እዝ ሓምሌ
19/ 2007 ዓ/ም ወደ ጎረቤት አገር ሶማሊያ እንዲሄዱ መደረጉን
ተገለጸ።
የስርዓቱ ባለስልጣናት የሃገሪቱ ሉአላዊነት ሳይነካ ምእራባዊያን ሃገራት
የሚሰጡትን ትእዛዝ ተቀብለው ያገሪቱን ሰራዊት በገንዘብና በመሳሪያ በመሸጥ ላይ መሆናቸውን የተለያዩ ህብረተሰብ አካላት ምሬታቸውን
እየገለፁ መሆናቸው ለማወቅ ተችሏል።