በመረጃው መሰረት የወታደሮቹ
መታሰር ምክንያት በክፍለ-ጦሩ ለሚገኙ የሰራዊቱ አባላትን የ7 አመት አገልግሎት አንፈርምም እንዲሉ አነሳስታችኋል በሚል እንደሆነና
ታስረው ከሚገኙት የሰራዊቱ አባላትም ሻንበል ብሳሳ ጭሉ የተባለው በ31ኛ ክፍለጦር የአንደኛ ሬጅመንት አዛዥ፤
መቶ አለቃ አብርሃ ተስፋይ ከ2ኛ ሬጅመንት፤ አምሳ አለቃ አስረስ ባዩ ከሁለተኛ ሬጅመንትና ተራ ወተሃደር ሽዋንግዛው
ታምራት ከሬጅመንት ሰዎስት ሲሆኑ በባድመ አካባቢ ታስረው እንደሚገኙ ከቦታው ሸልኮ የደረሰን መረጃ አክሎ እስረድቷል።