በተገኘው መረጃ መሰረት
በወያኔ ስርዓት ወታደሮች ተግባር ትግስታቸው የተሟጠጠ የከተመዋ ነዋሪዎች በዓዲ ሃገራይ ከተማ ብሄራዊ ሆቴል አካባቢ ቁማ ለነበርችው
ኦራል ወታደራዊት መኪና ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች ከጥቅም ውጭ መሆንዋ ለማወቅ ተችልዋ።
ከከተማዋ ሳንወጣ
ሽራሮ ምግብ ቤት ፊት ለፊት ቁማ ለነበረችው የመከላከያ ሰራዊት የውሃ ማማላለሻ ቦቴ መኪና የያዘችውን ውሃ ያፈሰሱት ሲሆን ይህ
ተግባርም በስርዓቱ ላይ ያላቸውን ጥላቻ የሚያመላክት መሆኑን መረጃው
አክሎ አስረድቷል።