Tuesday, June 7, 2016

በአዲስ ኣበባ ከተማ ለኮንደምንየም ተብሎው የተጀመሩ ቤቶች በተያዘላቸው የግዜ ገደብ ሊጠናቀቁ አለመቻላቸው ለማወቅ ተችለዋል።



  በተገኘው መረጃ መሰረት በአዲስ ኣበባ ከተማ ለኮንደምንየም  ቤቶች ተብለው  እየተሰሩ  የሚገኙ ቤቶች  በከተማው  ውስጥ ባጋጠመው የፋይናንስ እጥረትና የኤሌክትሪክ መቆራረጥ ምክንያት ቤቶቹ በተያዘላቸው የግዜ ገደብ ሊጨረሱ ኣለመቻላቸው ተገለፀ።
    በከተማው አስተዳደር  በ3 ስፍራዎች ያሉ ቤቶች የመስራት ፕሮግራም 961 ሺ ቤት ፈላጊ ወገኖች የተመዘገቡ ሲሆን ለእነዚህ ቤቶች ደግሞ 360 ቢልዮን ብር እንደሚያስፈልግ  ቢገለፅም እስከኣሁን ድረስ ግን 41 ቢልዮን ብር ብቻ ሊገኝ እንደቻለና  በስራው የተሰማሩት  ኮንትራክተሮችና ሰራተኞችም  እየተበተኑ  መሆናቸው መረጃው ጨምሮ አስረደተዋል።
       በመጨረሻ የኢህአዴግ ባለስልጣኖች አዲስ ኣበባ ከተማ  የተማላ መሰረት ልማት እንዳላት  ኣስመስለው ቢገልፁም  ያዝ ለቀቅ ከመሆኑ በስተቀር  በህብረተሰቡ  ላይ  የታየ የኑሮ ለውጥ እንደሌለ ተገለፀ፣።

No comments:

Post a Comment