እንደ ምንጮቻችን ገለፃ በክልሉ ሶጌ ወረዳ የሚገኙ በርካታ ቁጥር ያላቸው የጉሙዝና ጥቂት የበርታ ብሄሮች ባለፉት ሁለት ወራት ራሳችንን በራሳችን እናስተዳድራለን
በሚል የተቃዋሚ ሰንደቅ አላማ መስቀላቸውን ተከትሎ በቅርቡ መንጌ
በተባለው ወረዳ ለተካሄደው ሰላማዊ ሰልፍ ቀስቃሽ ናችሁ በማለት በገዥው
መንግስት ተላላኪ ፖሊሶች የሁለቱ ብሄር ዜጎችን ነጥሎ በማውጣት ከፍተኛ
ድብደባ እየደረሰባቸው መሆኑን አስረድተዋል፣