በመረጃው መሰረት
በትግራይ ክልል የዓቢ ዓዲ ከተማ ነዋሪዎች በአከባቢያቸው የመጠጥ ውሃ ችግር ስላጋጠማቸው ለተለያዩ ማሕበራዊና ኤኮኖሚያዊ ችግሮች መጋለጣቸውና ችግሮቻቸውን እንዲፈታላቸው በተደጋጋሚ
ለሚመለከተው ኣካል ኣቤቱታቸው ቢያቀርቡም ተግባራዊ ምላሽ እንዳላገኙ ገለፁ።
የዓቢ ዓዲ ከተማ ነዋሪዎች። የመጠጥ ውሃ ችግር ካጋጠማቸው ብዙ
ግዜ ያስቆጠረ ሲሆን መንግስት ላጋጠመው
ችግር በአጭር ግዜ መፍትሔ ሊያበጅላቸው ጠይቀው ምላሽ ባለማግኘታቸው
ውሃ ፍለጋ ከሌሊቱ 8ትና 9ኝ ሰአት ተራ ይዘው ቢያድሩም ወሃ ሳያገኙ ባዶ እጃቸው ወደ ቤት እንደሚመለሱ ነዋሪዎቹ
ጨምረው ገለጿል።
No comments:
Post a Comment