በመረጃው መሰረት በአማራ ክልል በወልዲያና አካባቢዋ ባሉ ከተሞች ታፍሰው ከ
1 እስከ 3 ወር ታስረው የተለቀቁ በመቶዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ተሃድሶ ሳይወስዱ ተለቀዋል በሚል ምክንያት እንደገና ሊታሰሩ መቻላቸውና አስቀድሞ መረጃው የደረሳቸው ወጣቶች ፣
ከአካባቢው መሰወራቸውን ተገለፀ ።
በተመሳሳይ
በባህርዳር ዙሪያ በሚገኙ ወረዳዎች ማለት ጎንጂ ቆለላ፣ ይልማና ዴንሳ፣ ሜጫ፣ አቸፈር፣ ባህርዳርና ደራ ወረዳዎች ተይዘው
የታሰሩ ከ4 ሺ በላይ ወጣቶች ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ በባህርዳር ወህኒ ቤት ታስረው ለስቃይ ተዳርገው እንደሚገኙና እስረኞቹ
በከፍተኛ የውሃ እና ህክምና ችግር እየተሰቃዩ መሆኑን ታዉቋል፣
No comments:
Post a Comment