በማሰልጣኛ
ማእከሉ ከሚገኝ ወኪላችን ያደረሰን መረጃ እንደሚያመለክተው፣ ገዥው የወያነ ኢህአዴግ ብልሹ ኣሰራር በመቃወም በርከት ያሉ ወጣቶች ወደ ትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ትህዴን/ ማሰልጠኛ
ማእከል መቀላቀላችውን ገልጸዋል።
_ተማሪ
ኣብረሀት ዞሚ ገብረስላሴ ከማእከላዊ ዞን ወረዳ መረብ ለኸ ምሕቋን
ቀበሌ እንዳሚኪኤል ቀጠና
_ተማሪ ዘንፎ ኣብረሃለይ ወላይ ከማእከላዊ ዞን ወረዳ መረብ ለኸ ምሕቋን
ቀበሌ ኣትካሮ ቀጠና
_ተማሪ ይብራህ ገብረመድህን ኣስገዶም ከምስራቃዊ ዞን ትግራይ ጉሎመካዳ ወረዳ
ማርታ ቀበሌ ኣራጉሮ ስፍራ
_ወጣት ኣድሃነት
ገብረመስቀል ገብረ ከትግራይ ምስራቃዊ ዞን ጉሎመካዳ ወረዳ ማርታ ቀበሌ ሲሆኑ
በተለይ ተማሪ
ይብራህ ገብረ መድህን ወደ ትህዴን ድርጅት ተቀላቅሎ ለመታገል ያስገደደበት
ዋና ምክንያት ሲገልፅ በገዥው የወያነ ኢህአዴግ ስርአት ላይ የተነሳው
ህዝባዊ ተቃውሞ አላማው በህዝብ
ላይ የሚታየው የሰብአዊና የዲሞክራሲያዊ ኣፈና፤ የእኩልነትና የኤኮኖሚ
ሊሎችም ሲሆኑ፤ እነዚህ ህዝባዊ ጥያቄዎች ምላሽ መስጠት ሲገባቸው፣ በተፃራሪ በአስቸኳይ የግዜ ኣዋጅ አዳፍኖ በመያዝና በህዳሴ ስም
ባለስልጣኖችን የቦታ መቀያየር የስርኣቱን የስልጣን እድሜ ከማስረዘም
ኣልፎ የሚመጣ ለውጥ ኣይኖርም በማለት በሰፊው ገልፆታል።
No comments:
Post a Comment