Friday, April 11, 2014

በሸራሮ ከተማ የሚገኙ የምግብ ቤቶችና ሸቀጣሸቀጦች ባለቤቶች ቫት አልቆረጣቹሁም ተብለው እየተቀጡ መሆናቸው ከአከባቢው የደረሰን መረጃ አስታወቀ።

ኣብ መንጎ ነባሪ ህዝቢ ዞባ ምዕራብን ሰበ ስልጣን እቲ ስርዓትን ምዕዳል ናይ ሕርሻ መሬት ዝመቀሊኡ ዓብዪ ቅርሕንቲ ተፈጢሩ ከም ዘሎ ካብ’ቲ ከባቢ ዝተረኸበ ሓበሬታ ገሊፁ።

ነበርቲ ከተማ ዓዲ ጎሹ መንበሪ ገዝኦም ብትእዛዝ ሰበ ስልጣን ኢህወዴግ ብምፍራሱ ኣብ ማእኸል በረኻ ተደርብዮም መረረቶም የስምዑ ምህላዎም ተገሊፁ።

መኮንናት ሰራዊት ኢህወዴግ ኣፅዋር እናሸጡ ዝረኽብዎ ገንዝብ ኣብ ምምቓል ብምጥላሞም ነብሶም የጥፍኡ ከም ዘለው ካብ ውሽጢ ምክልኻል ሊሒኹ ዝበፅሓና ሓበሬታ ኣመልኪቱ።

ኣብ ዉሽጢ ምክልኻል ሰራዊት ስርዓት ኢህወዴግ ተፈጢሩ ብዘሎ ሓያል ዕግርግር ልዕሊ 400 ኣባላት ሰራዊት ኣብ ዓዲ ኮኾብ ተኣሲሮም ከም ዝርከቡ ካብ ማእኸላይ እዝ ዝለሓዂ ሓበሬታ ኣፍሊጡ።

Thursday, April 10, 2014

በመቐለ ከተማ ለአነስተኛና ጥቃቅን ፅህፈት ቤት ሃላፊዎች መጋቢት 22 /2006 ዓ/ም በተካሄደው ስብሰባ ላይ በብልሹ አሰራር ምክንያት በመንግስት የተደራጁ ማህበራት ማደግ እንዳልቻሉ ተገለፀ።

በመቐለ ከተማ ልዩ ቦታው ቅዱስ ገብርኤል በተባለው አካባቢ ከአምስት ወር በላይ ውሃ በመቋረጡ ምክንያት ነዋሪው ህዝብ ምሬቱን እየገለፀ መሆኑ ታወቀ።

በምዕራብ ትግራይ ዞን ሁመራ ከተማ በአባይ ግድብ ጉዳይ አስመልክቶ የተደረገው የነዋሪዎች ስብሰባ ያለምንም ፍሬ እንደ ተበተነ ታውቋል።

በስልጣን ያለው መንግስት እየተከተለው ባለው ብልሹ የመሬት አስተዳደር ምክንያት በሚነሳው ግጭት ቀላል የማይባል የንፁሃን ዜጎች ህይወት እየተቀጠፈ መሆኑ ተገለፀ።

በወልቃይት ወረዳ የሚገኙ የወያኔ ስርኣት ሚልሻዎች በግድየለሽነት በሰለማዊ ህዝብ ላይ ጉዳት እያደረሱ ሞሆናቸው ምንጮቻችን አስታወቁ።