Tuesday, June 18, 2013

ገና ውጤታቸው ያላወቁ የ10ኛ ክፍልን ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ለውትድርና ሞያ እንዲመለመሉ እየተደረገ መሆኑን ቷውቋል።



በመላው ሃገሪቱ የሚገኙ 10ኛ ክፍልን ፈተናን የወሰዱ ተማሪዎች ገና የፈተና ውጢታቸው ሳያውቁ የተለያዩ የማታለያ ሃሳቦችን በማቅረብና ተማሪዎችን በማደናገር ወደ ውትድርና ሞያ እንዲገቡ እየተደረገ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል።
       በተመሳሳይ በትግራይ የማእከላዊ ዞን የመስተዳደር አካላት የአከባቢውን ኗሪ በመሰብሰብ የሚሊሽያ አገልግሎት እንዲሰጡ በማስገደድ ላይ ነው። በሚሊሻያነት አከባቢውን የማያገለግል ማንኛውንም ናሪ ወደ ህግ ቀርቦ ጉዳዩ በማህበራዊ ፍርድ ቤት እንደሚታይ ታውቋል።