Wednesday, November 11, 2015

በወርዒ-ለኸ ወረዳ የሚገኙ ወጣቶች ለማህበር እየተባለ የሚከፍሉትን ገንዘብ ህጋዊ መቀበያ ወረቀት ስለ ማይሰጣቸዉ በድጋሚ ለመክፈል እየተገደዱ መሆናቸዉ ታወቀ።

በላዕላይ አድያቦ ወረዳ የሚኖር ህዝብ ለገዢው የሕወሓት/ኢህአዴግ አስተዳደሮች በሚደረጉ ስብሰባዎች ከናንተ የምንጠብቀው መልካም ነገር የለም በማለት ላይ እንደሚገኝ ታወቀ።

በትግራይ ክልል እስር ቤቶች ፍርደኛ ተብለው ታጉረው የሚገኙ በሺዎች የሚቆጠሩ ወጣት ዜጎች አብዛኛዎቹ ወንጀል የሌላቸው የፖለቲካ እስረኞች እንደሆኑ ተገለፀ።

የሃገራችን ወጣቶች ፀረ-ህዝብ በሆነወን የኢህአዴግ ገዢ ሰረአት በመቃውም በየጊዜው ወደ ትግራይ ህዝብ ዴሞክራያሲያዊ ንቅናቄ /ትህዴን/ በመግባት ላይ ይገኛሉ።

በአድዋ ከተማ በአባይ ወልዱ የሚመራ የትግራይ ክልል አስተዳደር ቡድን ከከተማውን ኗሪ ህዝብ ጋር ስብሰባ ባደረጉበት ከፋተኛ ተቃውሞ እንዳጋጠማቸው ተገለፀ።

ኣብ ወረዳ ወርዒ ለኸ ዝርከቡ መንእስያት ንማሕበር መንእስይ እናተብሃለ ዝኸፍልዎ ገንዘብ ናይ ቅቢሊት ወረቐት ስለ ዘይዋሃቦም ደጊሞም ክኸፍሉ ይግደዱ ምህላዎም ተፈሊጡ።

መናእሰይ ሃገርና ንፀረ-ህዝቢ ገዛኢ ስርዓት ኢህወዴግ ብምቅዋም መዓልታዊ ናብ ክፍሊ ታዕሊም ዴሞክራስያዊ ምንቅስቓስ ህዝቢ ትግራይ /ዴምህት/ እናወሓዘ ይርከብ።

ኣብ ኣብያተ ህንፀት ክልል ትግራይ ፍርደኛ ተባሂሉ ተዳጒኑ ዝርከብ ብኣሻሓት ዝቑፀር መንእሰይ እቲ መብዛሕትኡ ገበን ዘይብሉ ናይ ፖለቲካ ፍሩድ ከም ዝኾነ ተገሊፁ።

ኣብ ከተማ ዓድዋ ብኣባይ ወልዱ ዝተመረሐ ጉጅለ ምምሕዳር ክልል ትግራይ ንነባሪ እታ ከተማ ኣኼባ ገይሩ ኣብ ዝዘተየሉ ብህዝቢ ዓብዪ ተቓውሞ ከም ዘጋጠሞ ተፈሊጡ።