Thursday, April 16, 2015

በኢህአዴግ እርሻ ፖሊሲ የሚረጋገጥ እድገት የለም!!

ብፖሊሲ ሕርሻ ኢህወደግ ዝረጋገፅ ዕብየት የለን!!

በሁሉም የሃገራችን ከተሞች የሚኖር ህዝብ በአላቂ ነገሮችና የአስተዳደር ችግር ምክንያት እየተማረረ ስለሆነ በስርአቱ ላይ አመፅ እንዳያስነሳ በሚል ጥብቅ ክትትል እየተደረገበት እንዳለ ተወቀ፣

በደቡብ ክልል ህዝቦች የሚገኙ መምህራን በስልጣን ላይ ያለው ስርአት ደጋፊዎች አይደላችሁም በሚል በጥርጣሬ አይን እየታዩ ከፍቃዳቸው ውጭ ደመወዛቸውን እየቀነሱባቸው እንዳሉ ታወቀ፣

በደቡብ ብሄር ብሄረ ሰቦች ክልል ሸካ ዞን የኪ ወረዳ የሚገኙ የስርዓቱ ወሮ በላ ካድሬዎች ለተቃዋሚ ድርጅቶች ደጋፊና አባሎችን እያሰቃዩዋቸው እንደሚገኙ ታወቀ፣

በመረብ ለኸ ወረዳ ዓዲ ማሓይሽ የሚኖሩ የዓረና ተቃዋሚ ድርጅት አባላት የሆኑ ወገኖቻችን። ከትህዴን ጋር ግንኙነት አላችሁ ተብለው እንደታሰሩ ተገለፀ፣

ኣብ ከተማ ኣዲስ ኣበባ ዝርከቡ ወገናት። ስልኪ ብምድዋል ንኢሳት ሓበሬታ ሂብኩም እናተብሃሉ። ብስርዓት ኢህወዴግ ተጨዉዮም ይጠፍኡ ምህላዎም ተፈሊጡ፣

ኣብ ክልል ኦሮሚያ ነበርቲ ከተማ ሻንቡ ብካድረታት ኦህዴድ/ኢህወዴግ ዝተገበረሎም ናይ ኣኼባ ፃዊዒት ኣይንወፅእን ክብሉ ከም ዝነፀግዎ ተፈሊጡ፣

ኣብ ክልል ኣምሓራ ዞባ ምዕራብ ጎጃም ነበርቲ ፍኖተ-ሰላምን ቡሬ-ዳሞትን ኣንፃር ስርዓት ኢህወዴግ ተቓውሞ ከም ዘካየዱ ዝበፀሓና ሓበሬታ ኣመልኪቱ፣