Friday, October 24, 2014

በሽሬ እንዳስላሴ ከተማ የሚገኙ የሻይ ቤት ባለቤቶች የስኳር አቅርቦት በማጣታቸው የተነሳ የሚሰሩበትን ቁርስ ቤት ለመዝጋት መገደዳቸው ታውቋል፣

የትግራይ ክልል የመብራት ሃይል ባለስልጣኖች ለመሳርያዎች መግዣ ተብሎ የተመደበውን ገንዘብ እያጠፋፉት መሆናቸው ተገለፀ፣



በቃፍታ ሁመራ፤ አዲ ጎሹ ቀበሌ የሚገኙ የህወሃት ኢህአዴግ ካድሬዎች አርሶ-አደሮች የዘሩትን የሰሊጥ ምርት ነጥቀው ፀረ ሽፍታ ብለው ባሰማሯቸው ታጣቂዎች አሳጭደው ለግላቸው እንደተጠቀሙበት ተገለጸ፣



በአማራ ክልል አዊ ዞን በሚገኙ ወረዳዎች በ2007 ዓ.ም በሚካሄደው ምርጫ ላይ ኢህአዴግ እንዲመረጥ የሚያስፈፅሙ ልዩ ሃይሎች በመቋቋማቸው ምክኒያት ህዝቡ እንደተቃወመው ምንጮቻችን ከአካባቢው ገለፁ፣



ኣብ ክልል ኣምሓራ ዞባ ኣዊ ኣብ ዝርከባ ወረዳታት መፃኢ መረፃ ኢህወደግ ንኽምረፅ ዘፈፅም ፍሉይ ሓይሊ ብምጥያሹ ህዝቢ ይቃዎሞ ምህላዉ ምንጭታትና ካብቲ ቦታ ሓቢሮም፣



ብካድረታት ገዛኢ ጉጅለ ኢህወዴግ ኣብ መላእ ሃገርና ዝካየድ ዘሎ ተኸታታሊ ኣኼባ ተቓውሞ ይገጥሞ ምህላዉ ተገሊፁ፣


ኣብ ወረዳ ቃፍታ ሑመራ ጣብያ ዓዲ ገሹ ዝርከቡ ካድረታት ህወሓት ኢህወዴግ ሓረስቶት ዝዘርእዎ ሰሊጥ መንዚዖም ፀረ ሽፍታ ኢሎም ብዘዋፈርዎም ሓይሊ ንውልቆም ከም ዘዕፀድዎ ተፈሊጡ፣