Sunday, August 14, 2016

ኣብ ክልል ኣምሓራ ወልድያን ደሴን ዉጥረት ነጊሱ ከም ዘሎን ብርክት ዝበሉ መናእሰይ ድማ ይእሰሩ ምህላዎምን ተፈሊጡ።

በአገሪቱ የተነሳው የህዝብ ተቃወሞ ለድል ይበቃ ዘንድ ህብረት ወሳኝ መሆኑ እየተገለጸ ነው።

በአማራ ክልል በወልደያና ደሴ ወጥረት በመፈጠሩ የተነሳ በርካታ ወጣት እየታሰሩ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል።

በአዲስ አበባ ከተማ በኢንዲስትሪ ዞን የሚገኘው መሬት ለጭረታ ሰለቀረበ ተቃውሞ መነሳቱ ታወቀ።

በአዲስ አበባ ከተማ ጨርቆስ ክፍለ ከተማ በመሰራት ላይ የሚገኘውን የባህልና ቱሪዝም ፅህፈት ቤት ህንፃ ነሃሰ 2 2008 ተደርምሶ አንድ ሰው ሲሞት 10 ሰዎች ደግሞ በከባድ መጎዳታቸው ተገለፀ።

ካብ ዴሞክራስያዊ ምንቅስቓስ ህዝቢ ትግራይ (ዴ.ም.ህ.ት) ዝተውሃበ ውድባዊ መግለፂ፣

ከትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ትህዴን) የተሠጠ ድርጅታዊ መግለጫ፤