Wednesday, May 2, 2018

ኣብ ክልል ኦሮምያ ዞባ ጉጂ ዝተጀመረ ተቓውሞ ህዝቢ ተጠናኺሩ ይቕፅል ከም ዘሎ ተፈሊጡ።

መንግስቲ ንሜቴክ ሂቡዎ ዝነበረ ናይ መዳበሪያ ፋብሪካ ብምምንዛዕ ንዓለም ለኻውያን ትካላት ናብ ጨረታ ከቕርቦ ምዃኑ ተሓቢሩ።

መንግስት ለሜቴክ የተሰጠውን የማዳበሪያ ፋብሪካ በመቀማት ለአለማቀፍ ጨረታ ሊያቀርብ መሆኑ ተጠቆመ።

የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ከኢንሹራንስ ኩባንያዎች ጋር ቅድመ ሁኔታ የሌለበት ዋስትና ከመስጠት ጋር ተያይዞ፣ እየወሰደ ያለው ዕርምጃ ቅሬታ አስነሳ፡፡

አዲስ አበባን ጨምሮ በኢትዮጵያ በነበረው የኤሌክትሪክ ሃይል መቋረጥ ምክንያት በርካታ ከተሞች በጨለማ ተውጠው እንደነበር ተገለጸ።

በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን ውስጥ የተጀመረው ህዝባዊ ተቃውሞ ጠንክሮ እየቀጠለ መሆኑን ታወቀ፡፡