Friday, October 31, 2014

በአማራ ክልል አብደራፍዕ ከተማ የሚገኙ ፖሊሶች ወጣቶችን ጠለፍው ወደ በረሃ በመውሰድ እየገደሉአቸው እንዳሉ ከአካባቢው ያገኘነው መረጃ አመለከተ፣


በሃገራችን ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች እየተገደሉ ያሉት ወጎኖቻችን ቁጥራቸው በየ ግዜው እየተበራከተ በመሄድ ላይ እንደሆነ ተገለፀ፣



በአብራ ጅራና በአብደ-ራፍዕ መካከል ሰዎች ጭና ስትጓዝ የነበረች መኪና። በኢህአዴግ የፖሊስ አባላት እንደተዘረፈች ምንጮች ከአባቢው አስታወቁ፣



በላዕላይ አድያቦ ወረዳ የሚገኙ የወያኔ ኢህ.አ.ዴ.ግ ካድሬዎች ሰርተው ዕለታዊ ኑሮአቸውን የሚመሩ ንፁሃን ዜጎችን ከትህዴን ጋር ትተባበራላችሁ በማለት አስረው እያሰቃዩአቸው እንደሆኑ ምንጮቻችን ከስፍራው አስረድተዋል፣



የገዥው ህወሃት ኢህ.አዴግ ቡድን የፖሊስ አዛዦች የግል ፍላጎታቸውን ለማያሟሉ ከስልጣናቸው በታች ለሚገኙ ሴቶች ስልጣናቸውን ተጠቅመው እያንገላቷቸው መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፣