Thursday, March 26, 2015

በጎንደር ከተማ የብአዴን ኢ.ህ.አ.ዴ.ግ ብዱን የማይተገበር ቃል እየገባ የሚያደርግውን የምረጡን ቅስቀሳ ነዋሪው ህዝብ እየተቃወመው መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፣

በምዕራብ ትግራይ ዞን የሚገኙ የፖሊስ አዛዦችን የትግራይ ክልል የፀጥታ ዘርፍ ሃላፊ ሃዱሽ ዘነበ ማስፈራሪያ የተሞላበት ስብሰባ ላይ ጠምዷቸው እንደዘነበት ታወቀ፣

በፀለምት ወረዳ የሚገኙ የኢ.ህ.አ.ዴ.ግ ስርዓት ፀረ ህዝብ የፖሊስ አባላት ከቦታ ወደ ቦታ በሚንቀሳቀሱበት ወቅት ባልታወቁ ሰዎች እየተገደሉ መሆናቸው ታወቀ፣

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል፤ አሶሳ ዙሪያ ወረዳ፤ መንጌ በተባለው አካባቢ በርካታ ህዝብ የተገኘበት ህዝባዊ የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ መደረጉን ከስፍራው የሚገኙ ምንጮቻችን አስታውቀዋል፣

በሃገር አቀፍ ደረጃ በባህርዳር ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የክልሎች የስፖርት ውድድር ለማሳተፍ ተወዳዳሪዎችን ይዞ የመጣ አንድ አሰልጣኝ ማንነታቸው ባልታወቁ ሃይሎች ተገድሎ መገኘቱን ከስፍራው የደረሰን መረጃ አመለከተ፣

አምባገነኑ የኢ.ህ.አ.ዴ.ግ ስርዓት መጪውን ምርጫ ታሳቢ በማድረግ በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች ንፁሃን ዜጎችን እያሰረ መሆኑን በተለያዩ አካባቢዎች ከሚገኙ ምንጮቻችን የደረሰን መረጃ አመለከተ፣

በተለያዩ የትግራይ ክልል ከተሞች። የትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ትህዴን/ ፓምፕሌቶች በመበተናቸውና። ህዝቡም መልእክቱን በደስታ በመቀበል እያነበበው መሆኑን ተገለጸ፣

ከፍተኛ የኢህአዴግ ባለስልጣኖች። ወደ አገራችን ክልሎች በሚንቀሳቀሱበት ግዜ ኔት-ዎርክ እንዲቋረጥ ስለሚደረግ። ህዝቡ እለታዊ ስራዎችን እንዳያሳልጥ እየተቸገረ መሆኑን ተገለፀ፣

ኣብ ዝተፈላለያ ከተማታት ትግራይ መልእኽቲ ውድብ ዴሞክራሲያዊ ምንቕስቓስ ህዝቢ ትግራይ /ዴምህት/ ዝሓዘ ፓምፍሌት ከም ዝተበተነን ህዝቢ ድማ ብሓጎስ ከም ዘንበቦን ምንጭታትና ሓቢሮም፣

ላዕለዎት ሰበ ስልጣን ጉጅለ ኢህወዴግ ናብ ክልላት ሃገርና ክንቀሳቐሱ እንከለዉ ኔት-ዎርክ ክቋረፅ ይግበር ብምህላዉ። ህዝቢ ዕለታዊ ስራሕቱ ንምስላጥ ተፀጊሙ ኣብ ምምራር ከም ዝርከብ ተገሊፁ፣