Thursday, August 20, 2015

በርካታ ዲያስፖራዎች ወደ ነቀምቴ ከተማ ውስጥ ይገባሉ በማለት ለ400 ሰው ተብለው ሆቴሎች ቢዘጋጁም በወቅቱ የመጡት ግን አነስተኛ በመሆናቸው የሆቴሉ ባለቤቶች ለኪሳራ መጋለጣቸው ተገለጸ።


በአክሱም ከተማ ያለው መፍትሄ ያጣ የመሰረተ ልማት ችግር በህዝቡ ማህበራዊ ኑሮ ላይ ከፍተኛ ችግር መፍጠሩ ተገለፀ።

የዓድዋ ከተማ ነዋሪዎች በመኖሪያ ቤት እጥረት ምክንያት መቸገራቸው ምንጮቻችን ከአካባቢው ገለጹ።

የትግራይ ምእራባዊ ዞን አስተዳዳሪ የሆነው ፍስሃ በርሀ ከ44 ሚልዮን ብር በላይ ለግል ጥቅሙ በማዋሉ የተነሳ የዞኑ ነዋሪዎች ምሬታቸውን በማሰማት ላይ መሆናቸው ተገለፀ።

በሁመራ ከተማ የሚገኙ አስተዳዳሪዎች እርስ በራስቸው በጥቅም ተሳስረው የህዝብና የሃገርን ገንዘብ በማጠፋፋት ላይ እንደሚገኙ ተገለፀ።

ኣብ ዘይምልከቶም ኣብ ጎረቤት ሃገር ሶማልያ እናተላኣኹ ዝሃልቁ ዘለዉ ወተሃደራት ኢትዮጵያ ካብ እዋን ናብ እዋን ቁፅሮም እናወሰኸ ይኸይድ ከምዘሎ ከብ ዝተፈላለየ ከባቢታት ሃገርና ዝበፀሐና ሓበሬታ ኣመልኪቱ።

ኣብ ከተማ ነቀምቴ ብርክት ዝበሉ ዲያስፖራ ናብ'ዛ ከተማ ክኣትዉ እዮም ብምባል ንኣስታት 400 ሰብ ዝኣክል ተባሒሎም ዝተታሓዙ ሆቴላት፣ ክንድቲ ዝተብሃለ ሰብ ብዘይምምፅኡ ሰብ ዋና ሆቴላት ንክሳራ ምቅልዖም ተገሊፁ።