Saturday, August 22, 2015

የዓዲ ግራት ነዋሪዎች የማንነት ካርድ በሚያወጡበት ሰዓት 250 ብር እንዲከፍሉ እየተገደዱ በመሆናቸው ምሬታቸውን በመግለፅ ላይ እንደሚገኙ ተገለጸ።

ለ24ኛ ክፍለጦር ሰራዊት ስታገለግል የነበረችው ወታደራዊ የውሃ ማመላለሻ ቦቴ በመገልበጧ ምክንያት በውስጧ የነበሩት የስርዓቱ ወታደሮች ሙትና ቁስለኞች መሆናቸው ተገለፀ።

በረከት አካባቢ ወደ ሚገኘው የኢትዮጵያ ግዛት የሱዳን እርሶ አደሮች በአገሪቱ ወታደሮች እየታገዙ ኢትዮጵያውያን የዘሩትን ማሳ እየገለበጡ በማረስ ላይ እደሚገኙ ተገለፀ።

በአብደ ራፊዕ እና አካባቢው ሃብታቸውን እንዲያሰማሩ በስርአቱ የተጠሩት የትግራይ ተወላጅ ባለሃብቶች መሬታቸውን እየተነጠቁ ከቦታው እየተባረሩ መሆናቸውን ታወቀ።

ንመበል ክፍለ ስራዊት 24 ስርዓት ኢህወዴግ ተገልግል ዝነበረት ሓንቲ ወተሃደራዊት ቦጥ ተገልቢጣ ኣብኣ ተሳፊሮም ዝነበሩ ወተሃደራት ምዉታትን ቁስላትን ምዃኖም ተፈሊጡ።

ኣብ ከባቢ በረኸት ናብ ዝርከብ ግዝኣት ኢትዮጵያ ሓረስቶት ሱዳን ብወተሃደራት እታ ሃገር እናተሓገዙ ኢትዮጵያዊያን ዝዘርእዎ ዝራእቲ እናገልበጡ ይሓርስዎ ምህላዎም ተገሊፁ።