Saturday, March 31, 2018

በሞያሌ የተፈጸመውን ግድያ ተከትሎ ወደ ኬንያ የሚሰደዱ ኢትዮጵያውያን ቁጥር መጨመሩን አለም አቀፉ ቀይ መስቀል አስታወቀ።

በትግራይ ክልል እየተካየደ ያለው የህዝብ ኮንፈረንስ ከዚህ በፊት ከተካሄደው ለውጥአል ባመድረክ እንደማይለይ እየተገለፀ ነው።

የኢህኣዴግ ገዢ ስርዓት ለቀናት በቆየ ስብሰባው ዶክተር ኣብይ ኣህመድ ጠቅላይ ሚንስተር መምረጡ ለተናሳው የህዝብ ጥያቄ ምላሽ እንደማይሰጥ ተገለፀ።

አለማቀፉ የፕሬስ ተቋም የእነ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋን ጨመሮ 12 ሰዎች መልሶ መታሰር በጽኑ አወገዘ።

ወታደራዊ እዙ በመተማ ዮሃንስ ያዘጋጀው ስብሰባ በተቃውሞ መቋረጡ ታወቀ።