Wednesday, August 24, 2016

ሃገርና ኢትዮጵያ ብሰንኪ ሕፅረት ኣቕርቦት መከላኸሊ መድሃኒት ተጠቃዒት ሕማም ብጫ ዓሶ ከም ዝኾነት፣ ዉድብ ጥዕና ዓለም ካብ ዝዘርግሖ ሓበሬታ ንምፍላጥ ተኻኢሉ።

ሚኒስትሪ ወፂኢ ጉዳያት ኣመሪካ ክሳብ ወርሒ ጥሪ ናብ ኢትዮጵያ ዝግበር መገሻ ንዜጋታት ኣሜሪካ መጠንቀቕታ ከም ዝዘርግሕ ተፈሊጡ።

ኣብዚ ሰሙን እዚ ኣብ ሃገርና ኢትዮጵያ ቁፅሪ ሕማም ውፅኣት ዝተትሓዙ ሰባት ብዝለዓለ ደረጃ ወሲኹ ከም ዘሎ ተፈሊጡ።

አገራችን ኢትዮጵያ በበሽታ መከላከያ መድሃኔት አቅርቦት እጥረት ምክንያት የቢጫ ወባ ተጠቂ እንደሆነች፣ የአለም ጤና ደርጅት ከዘረጋው መረጃ ለማውቅ ተችሏል።

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እስከ ጥር ወር ድረስ የአሜሪካን ዜጎች በኢትዮጵያ ለሚያደርጉት ጉብኝት ማሰጠንቀቂ እንደዘረጋ ታወቀ።

በዚህ ሳምንት በሃገራችን ኢትዮጵያ በአተት በሽታ የተጠቁት የታማሚ ቁጥር የተያዙ ሰዎች በከፍተኛ ደረጃ ቸምሪ ኣንደሚገኝ ታወቀ።