Thursday, October 30, 2014
Wednesday, October 29, 2014
ብናይ ወያነ ኢህወደግ አኼባ ዝሳኻዕ ናይ ስግግር ዕብየት የለን!!
ለውጥን
ስግግርን ዝመፅእ። ትኽክለኛ ዕላማን መስመርን ብምሕንፃፅ፤ ህዝቢ ምእንተ ረብሕኡን ረብሓ ሃገሩን ኢሉ ተሳታፊ ዝኾነሉ ዴሞክራሲያዊ
ሃዋህው ብምፍጣር እምበር። ንህዝቢ ብሓይሊ ዓፊንካን ኣምበርኪኽካን ብምግዛእ አይኮነን፣
በወያኔ ኢህአዴግ ስብሰባ የሚሳካ የሽግግር እድገት የለም!!
የሽግግር ለውጥ የሚመጣው ትኽክለኛ
አላማና መስመር በማስቀመጥ፤ ህዝቡ ለራሱ ጥቅምና ለሀገሩ እድገት ብሎ ተሳታፊ የሚሆንበት ዴሞክራሲያዊ ሁኔታዎችን በመፍጠር እንጅ።
የገዛ ወገንን ፀረ ህዝብ በሆነ መንገድ አፍኖና አምበርክኮ በመግዛት አይደለም፣
Subscribe to:
Posts (Atom)