Friday, March 6, 2015

በተለያዩ የትግራይ አካባቢዎች የትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ/ትህዴን/ ፓምፕሌቶች መበተናቸውን ምንጮቻችን ከቦታው ገለፁ።

በአብይ ዓዲ ከተማ የሚገኙ የገዥው ህወሃት ኢ.ህ.አ.ዴ.ግ ካድሬዎች የምርጫ ካርድ ያልያዘ ሰው ማህበራዊ አገልግሎት እንዳያገኝ እያደርጉት መሆናቸውን ከስፍራው የደርሰን መረጃ አመለከተ።

በተለያዩ ክልሎች የሚኖሩ የትግራይ ክልል ተወላጆች ከአሁን በፊት ከነበረው በከፋ መልኩ ፀረ ህወሓት-ማሌሊት ተቃውሞ እያሰሙ መሆናቸው ታወቀ።

በተለያዩ የሃገራችን ክልሎች የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የምርጫ ካርድ ውሰዱ አትበሉን ካርዱ በእጃችሁ ነው ያለው እራሳችሁ እንደፈለጋችሁ ማድረግ ትችላላችሁ የሚል ምላሽ ለኢህአዴግ ባለስልጣናት እየሰጧቸው እንደሚገኙ ተገለፀ።

ኣብ ዝተፈላለዩ ከባቢታት ትግራይ መልእኽቲ ዲሞክራስያዊ ምንቅስቓስ ህዝቢ ትግራይ /ዴምህት/ ዝሓዘ ፓምፕሌት ከም ዝተርገሐ ምንጭታትና ገሊፆም።

በአዲስ አበባ ከተማ ኣወርየ በተባለው አካባቢ ማህበራዊ ህይወታቸውን አስመልክተው ተሰባስበው እየተነጋገሩ የነበሩት ነዋሪዎች በፖሊስ አባላት ከባድ ድብደባ የደረሳቸው መሆኑን ተገለፀ።

ኣብ ዝተፈላለዩ ከባቢታት ትግራይ መልእኽቲ ዲሞክራስያዊ ምንቅስቓስ ህዝቢ ትግራይ /ዴምህት/ ዝሓዘ ፓምፕሌት ከም ዝተርገሐ ምንጭታትና ገሊፆም።

መበል14 ዓመት ምምስራት ውድብ ዴሞክራስያዊ ምንቅስቓስ ህዝቢ ትግራይ ዴምህት 19 ለካቲት 2007 ኣብ ክፍሊ ታዕሊም ዴምህት ብድምቀት ከምዝተኸበረ ሪፖርተራትና ገሊፆም።

ኣብ ዞባ ምዕራብ ጎጃም ወረዳ ደጋ-ዳሞት ኣብ ቤት ፅሕፈት ልቓሕን ዕቋርን ዋርዲያ ክልተ ላዕለዎት ሓለፍቲ ናይቲ ትካል ቀቲሉ ከም ዘምለጠ ተፈሊጡ።

ናይ ክልል ኣምሓራ ፖሊስ ኮሚሽን ኣብ ከቢድ ወጥሪ ዝዓሰሎ ገምጋም ተፀሚዱ ከም ዝቐነዩ ካብቲ ከባቢ ዝረኸብናዮ ሓበሬታ ኣመልኪቱ።