Tuesday, May 26, 2015

በኦሮሚያ ክልል ነቀምቴና ኣርጃ ከተሞች የሚኖረውን ህዝብ የኦህዴድ/ኢህአዴግ ካድሬዎች ወደ ሰልፍ ውጣ እያሉ እለታዊ ኖሮውን እንዳያሳልጥ እያሰናከሉት እንዳሉ ታወቀ።

በትግራይ ክልል የሚገኙ ወጣቶችን ወደ ውትድርና እንዲገቡ በህወሓት/ኢህአዴግ ባለስልጣናት የተካሄደው ቅስቀሳ በህዝቡ ዘንድ ከፍተኛ ተቃውሞ እያጋጠመው መሆኑን ተገለፀ።

የውቅሮ ክልተ አውላሎ ከተማ ህዝብ ጥራቱን ያልጠበቀ ውሃ በመጠቀሙ ምክንያት በውሃ ወለድ በሽታዎች እየተሰቃየ እንደሚገኝ ምንጮቻችን ገለፁ።

በነቀምቴ ከተማ የሚገኙ የኢህአዴግ ስርዓት ታጣቂዎች በዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ላይ ቦምብ በመወርወ ጉዳት እንዳደረሱ ተገለፀ።

አዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ የኢህአዴግ ስርዓት ታጣቂዎች ተከባ እየተጠበቀች እንደምትገኝ ታወቀ።

ኣብ ከተማ ነቀምቴ ዝርከቡ ዕጡቛት ገዛኢ ስርዓት ኢህወዴግ ኣብ ልዕሊ ተምሃሮ ዩኒቨርሲቲ ናይ’ታ ከተማ ቡምባ ተኲሶም ጉድኣት ከም ዘውረዱ ተገሊፁ።

ኣብ ክልል ትግራይ ዝርከቡ መናእሰይ ናብ ዉትህድርና ክኣትዉ ብሰበ ስልጣን ጉጅለ ህወሓት/ኢህወዴግ ዝካየድ ዘሎ ጎስጓስ ብህዝቢ ዓብዪ ተቓዉሞ ይገጥሞ ከምዘሎ ተፈሊጡ።

ህዝቢ ከተማ ዉቕሮ ክልተ ኣዉላዕሎ ፅሬቱ ዘይሓለወ ማይ ክሰቲ ይግደድ ብምህላዉ ብማይ ወለድ ሕማማት ይሳቐ ከም ዘሎ ምንጭታትና ከብታ ከተማ ሓቢሮም።