Saturday, May 21, 2016

ኣብ ዩኒቨርስቲ ሃረማያ ዝርከቡ ተምሃሮ ብሓይልታት ፀጥታ እቲ ስርዓት ይዕፈኑ ከም ዘለዉ ይግለፅ ኣሎ።

ቁፅሪ ብዘይ ሕጋዊ መንገዲ ናብ ሑቡራት ሃገራት ዓረብ ኤመሬትስ ዝጓዓዙ ኢትዩጵያውያን ካብ እዋን ናብ እናወሰኸ ይመፅእ ከም ዘሎ ተፈሊጡ።

ኣብ ሰሜን ሽዋ ኣብ ማጀቴ ከተማ ዝተልዓለ ተቓዉሞ ተጠናኺሩ ይቕፅል ምህላዉ ተገሊፁ።

ከአዲስ ኣበባ የተፈናቃሉ አርሶ ኣደሮች በዚህ በቅርብ ግዜ የፀደቀውን መምርያ በመቃወም አቤቱታቸውን እንዳስሙ ታወቀ።

በሃረማያ ዩንቨርስቲ የሚገኙ ተማሪዎች በስርአቱ የፀጥታ ሃይሎች እየታፈኑ እንደሚገኙ ተገለጸ።

የፌደራል ዋና ኦዲተር መስራ ቤት ግንቦት 9 2008ዓ/ም ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረበው ሪፖርት የፌደራል መንግስት ፅህፈት ቤቶች የ2007ዓ/ም የአመት ባጀት ሂሳብ አብዛኛዎችሁ የመንግስት ባጀት ተቀባዮች ድርጅቶች የሚያስደነግጥ የህግ ጥሰት እንደሚፈፅሙ ተገለፀ።

በህገወጥ መንገድ ወደተባበሩት የአረብ ኤምሬቶች የሚጓዙት ኢትዮጵያውያን ቁጥር ከጊዜ ወደጊዜ እየጨመረ እንደመጣ ታወቀ።

በሰሜን ሸዋ ዞን ማጀቴ ከተማ የተነሳው የተቃውሞ ሰልፍ ተጠናክሮ እየቀጠለ መሆኑ ተገለፀ።