Wednesday, December 28, 2016

ነበርቲ ህዝቢ ከተማ ዓብይ ዓዲ ብሰንኪ ኣጋጢምዎም ዘሎ ሕፅረት ፅሩይ ዝስተ ማይ ዝተፈላለዩ ፀገማት ይበፅሖም ምህላው ተፈሊጡ።

ኣብ ክልል ኣምሓራ ከተማ ወልድያን ከባቢኣን ኣብ ዝርከባ ከተማታት ተኣሲሮም ዝተፈትሑ ዜጋታት ተሃድሶ ከይወሰዱ ተሰዲዶም ብዝብል ምኽንያት ዳግም ከም ዝተኣሰሩ ተፈሊጡ።

ኣብ ክልል ደቡብ ዞባ ሃድያ ዝርከቡ ዜጋታት ናይ መብራህቲን ፅሩይ ዝስተ ማይን ፀገም ኣጋጢምዎም ምህላው ገሊፆም።

አምባገነኑን የወያነ ኢህአዴግ ብልሹ ኣስራር በመቃወም በርከት ያሉ ወጣቶች ወደ ትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ትህዴን መቀላቀላችው በማሰልጠኛ ማእከል የሚገኝ ወኪላችን ገለፀ።

የሽረ እንዳስላሴ ሆስፒታል የመድሃኒትና የሞያተኞች እጥረት እንዳጋጠመው ተገለፀ።

በትግራይ ክልል ዓብዪ ዓዲ ከተማ የሚገኙ ዜጎች የመጠጥ ውሃ ችግር ስላጋጠማቸው ለተለያዩ ማህበራዊ ችግሮች መጋለጣቸው ተገለፀ።

በአማራ ክልል በወልዲያና አካባቢዋ ባሉ ከተሞች ታስረው የተለቀቁ ዜጎች ተሃድሶ ሳይወስዱ ተለቀዋል በሚል ምክንያት እንደገና ሊታሰሩ መቻላቸው ታውቋል።

በደቡብ ክልል ሃድያ ዞን የሚገኙ ዜጎች የመብራትና የመጠጥ ውሃ ችግር እንዳጋጠማቸው ተገለፀ።