Tuesday, November 18, 2014

የህወሓት ኢህአደግ ባለስልጣናት በክልል ደርጃ የቀበሌ ፤ የወረዳና የዞኖች ኣስተዳዳሪዎች የተሳተፉበት ስብሰባ ላይ። ህዝቡ ተቃውሞ እንዳያስነሳ ጥብቅ ክትትል እንዲደረግ ቢያሳስቡም ተቀባይነት እንዳላገኙ ተገለፀ፣


በትግራይ ክልል የባድመ ተወላጆች በሰፈራ ስም ከቀያቸው ተፈናቅለው የነበሩ ወገኖቻችን ቤተሰብ ለመጠየቅ በሚመጡበት ሰዓት። ከተቃዋሚዎች ጋር ለመገናኘት ነው የመጣችሁ እየተባሉ በወያኔ ኢህአዴግ ስርዓት እየተጠለፉ መሆናቸውን ምንጮቻችን አስታውቁ፣


በአብራ-ጂራና ዳንሻ አካባቢ የሚገኙ ሰላማዊ የፖለቲካ ትግል የሚያካሂዱ ድርጂቶች የመታገያ አላማቸውን ለህዝብ ስላሳወቁ ብቻ እየታሰሩ መሆናቸውን ምንጮቻችን አስረዱ፣


በትግራይ ክልል ምዕራባዊ ዞን የሚገኙ የአረና ትግራይ ድርጅት አባላት። በገዢው ስርአት እናንተ አረና አይደላችሁም የትጥቅ ትግል ከሚያካሂዱ ድርጅቶች ጋር ግንኙነት አላችሁ እየተባሉ። በፌደራል ፖሊስ ተይዘው እየታሰሩ መሆናቸው ተገለፀ፣


Sunday, November 16, 2014

ኣብ ዞባ ምዕራብ ትግራይ ዝርከቡ ኣባላት ውድብ ዓረና፤በቲ ገዛኢ ስርዓት ኣባላት ዓረና ኣይኮንኩም ምስ ዕጥቃዊ ቃልሲ ዘካይዱ ኢኹም ትራኸቡ እናተብሃሉ ብፌደራል ፖሊስ ይእሰሩ ከም ዘለዉ ተሓቢሩ፣


ኣብ ከባቢታት ኣብርሃ ጀራን ዳንሻን ዝርከቡ ኣባላት ሰላማዊ ቃልሲ ናይ ዘካይዱ ውድባት። መቃለሲኦም ዕላማ ንህዝቢ ሰለ ዘፋለጡ ጥራሕ ይእሰሩ ምህላዎም ተገሊፁ፣


ሰበ ስልጣን ህወሓት-ኢህወዴግ ብደረጃ ትግራይ ኣመሓደርቲ ጣብያ፤ ወረዳን ዞባን ዝሳተፍሉ ዘካየድዎ ኣኼባ። ህዝቢ ተቓዉሞ ከየልዕል ጥቡቕ ሓለዋ ክግበር እኳ እንተተመፃደቑ ተቐባልነት ከም ዘይረኸቡ ተሓቢሩ፣


ተወለድቲ ከባቢ ባድመ ብሽም ሰፈራ በቲ ስርዓት መረበቶም ገዲፎም ዝተወሰዱ ወገናትና ቤተሰቦም ንምሕታት እንትምለሱ። ምስ ተቓወምቲ ንምርኻብ መፂኹም እናተብሃሉ በቲ ገዛኢ ጉጅለ ይጨወዩ ምህላዎም ተገሊፁ፣