Saturday, November 22, 2014

በትግራይ ክልል ምዕራባዊ ዞን ልጉዲ አካባቢ በቀን ስራ ላይ በተሰማሩ ዜጎች መካከል በተነሳው ጠብ የሰው ህይወት እየጠፋ እንደሚገኝ ተገለፀ።

የተምቤን ዓብይ-ዓዲ ከተማ ወጣቶች ወደ ውትድርና እንዲገቡ በጉጅሌው የኢህአዴግ ካድሬዎች የቀረበውን ጥሪ ህብረተሰቡ እንዳልተቀበለው ምንጮቻችን ገለፁ።

የአንድነት ተቃዋሚ ድርጅት በዚህ ሳምንት በዳንሻና አካባቢው ያደረገው ቅስቀሳ በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነት በማግኘቱ የሰጉ የስርዓቱ ካድሬዎች ሰዎችን የማፈን ስራ እየሰሩ መሆናቸውን ከስፍራው የደረሰን መረጃ አመለከተ።

ኣብ ከተማ ዓብዪ ዓዲ ዝርከቡ መራሕቲ ሃይማኖት ተሓባበርቲ ወድብ ዓረና እናተብሃሉ ብፖላዊስ ይህደኑ ምህላዎም ምንጭታትና ካብ’ታ ከተማ ሓቢሮም።

ኣብ ከተማ ኣዲስ ኣበባ ዝነብሩ ካብ ኣባልነት ፖለቲካ ነፃ ዝኾኑ ምሁራት ኢትዮጵያዉያን መራሕቲ ኢህወዴግ ዝኽተለዎ ዘለዉ ጎስጓስ መዕነዊ ሃገር ከም ዝኾነ ገሊፆም።

ኣብ ወረዳ ናዕዴር ዓዴት ዝርከቡ ካድረታት ህወሓት ነቲ ብልዕሊ ዓቐን ግብርን ብኣስገዳድ መዳበሪያ ግዛእ እናበሉን ሰንሰን ዘበልዎ ህዝቢ ንመረፃ ክብሉ ዘይትግበር መብፅዓታት ይኣትዉሉ ከም ዘለው ተሓቢሩ።

Friday, November 21, 2014

በዚህ ሳምንት አምባ-ገነኑን የኢህአዴግ መንግስት በመቃወም ከተለያዩ የትግራይ አካባቢዎች የመጡ ወጣቶች። ወደ ትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ት.ህ.ዴ.ን/ ተቀላቀሉ፣


ኣብ’ዚ ቅንያት እዚ ንውልቀ መላኺ ጉጅለ ኢህወደግ ብምቅዋም ካብ ዝተፋላልዩ ከባቢታት ትግራይ ዝመፁ መናእሰይ ናብ ዲሞክራስያዊ ምንቅስቓስ ህዝቢ ትግራይ /ዴ.ም.ህ.ት/ ተፀንቢሮም፣



በአብይ-አዲ ከተማ የሚገኙ የህወሃት ኢ.ህ.አ.ዴ.ግ ካድሬዎች የአረናን ድርጅት ፓምፕሌት ለጥፋችኋል በማለት ህዝብ እያሰቃዩ መሆናቸውን ከስፍራው የደረሰን መረጃ አመለከተ፣


በኢህአደግ የመከላከያ ሰራዊት ውሰጥ ያሉ አዛዦች። በሃገርና በህዝብ ሃብት ለስራ ማስኬጃ ተብሎ የቀረበላቸውን ንብረት እየሸጡ በሙስና ስራ ላይ መሰማራታቸውን። ከመከላከያ ውስጥ ምንጮቻችን አስታወቁ፣