Tuesday, March 3, 2015

በወያኔ ስርዓት አካሄድ የሚደናገር ህዝብ አይኖርም!!

ብናይ ስርዓት ወያነ አካይዳ ዝደናገር ህዝቢ ከቶ አይህሉን!

በምዕራብ ጎጃም ዞን መጪውን ምርጫ አስመልክቶ መንግስት የተለያዩ ንፁሃን ዜጎችን በማሰር ተግባር ላይ ተጠምዶ እንደሚገኝ በየአካባቢው የሚገኙ ምንጮቻችን አስረድተዋል።

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል፤ ከማሽ ዞን፤ መጪውን ምርጫ ለማስከበር በሚል በመንግስት የተሰማሩ የክልሉ ልዩ ሃይሎች በነዋሪው ማህበረሰብ ላይ ከፍተኛ ግፍ እየፈፀሙ መሆናቸውን ከስፍራው የደረሰን መረጃ አመለከተ።

በአማራ ክልል በአንዳንድ ከተሞች የመከላከያ በዓልን አስመልክቶ በህዝብ ዘንድ የተከሰተውን ሽብር መንግስት በበራሪ ወረቀት እያረጋጋ መሆኑ ተገለፀ።

በምዕራብ ጎጃም ዞን በፍኖተ-ሰላም ከተማ ዩ.ኤስ.ኤይድ (USAId) በተባለው ድርጅት የቀረበውን መጽሃፍ ለማስተዋወቅ በሚል በተካሄደው ስብሰባ ንትርክ ማጋጠሙን ተገለፀ።

ህዝቢ ከተማ ኣዲስ ኣበባ ክወስዶ ተሓሲቡ ዝነበረ ቁፅሪ መምረፂ ካርድ ስለ ዘይወሰደ ካድረታት እቲ ስርዓት ኣብ ከቢድ ስግኣት ወዲቖም ምህላዎም ተፈሊጡ።

ካብ መረፃ ኢህወዴግ ተስፋ ዝሰኣነ ህዝቢ ሰሜን ጎንደር ልዕሊ ፍርቂ ዝኸውን ነባሪ ናይ መረፃ ካርዲ ከም ዘይወሰደ ተፍሊጡ።

ኣብ ከተማ ጎንደር ናብ ዝርከብ ፖሊስ ጣብያ ብለይቲ ቡምባ ከም ዝተደርበየ ተፈሊጡ።